መላእክት
- Details
- 5735
ቀሲስ ሕብረት የሺጥላ፣ በስብከታቸው ከዚህ በታች ያሉትን እና ሌሎች ጥያቄዎችን ያብራራሉ፤ ከታች ያለውን ማስፈንጠሪያ (link ) በመጫን ስብከቱን ያድምጡ።
- የመላእክት አፈጣጠር
- የመላእክት ቁጥር ሰንት ነው?
- መላእክት ሰራቸው ምንድን ነው ?
- ማማለድ ምን ማለት ነው
አቤላክ ባኮስ,
ከይሲ ዘፈጠርከ ይሳለቅ ላዕሌሆሙ
መዝ 103:(4:)26
የፈጠርከው ዘንዶ ይዘብትባቸዋል
በዚህ ክፍል ክፉ የሆነው ጠላታችን እባብ ዘንዶ ተብሎ ሲጠራ እንሰማለን
በዚህ የተጠራበትም ምክንያት አለው:-
-እባብ ተንኮለኛ ነው በተንኮሉ
-እባብ መርዙ ጎጅና ገዳይ ነው በጎጅነቱ
-ይህም በብዙ መንገድ ሊተረጎም የሚችል የመጽሐፍ ቅዱስ ቃል ነው ነገር ግን ከዚህ በመቀጠል ስለሁለት እንመለከታለን!
Read more: የፈጠርከው ዘንዶ ይዘብትባቸዋል
Write comment (0 Comments)yared Mhrete
"፫ቱ ዓለማት"
እንደ አልጄሪያዊው የለውጥ ተመራማሪ ከሆነ ለሰዎች ሦስት ዓለማት አሏቸው ይላል
እኒህም:--
፩.የአስተሳሰብ ዓለም
፪.የግኑኝነት ዓለም
፫.የምርት ዓለም ናቸው
፩.የአስተሳሰብ ዓለም
አስተሳሰብ ማለት ሰዎች ከልብ ጠልቀው ወደመንፈሳዊ እሳቤ ሲገቡ የሚታያቸው ግለሰባዊና ማኅበረ ሰባዊ የለውጥ መንሥኤ የሆነው የውስጥ ጉዞ ነው፡፡
ሰው ከሥጋዊ አካል በሻገር የመንፈሳዊ አካል ባለቤት እንደመሆኑ መጠን በመንፈስ የሚኖር ነው ከዚህም የተነሣ የማሰብ መንገዱ የማይቋረጥበት ሁሉን ከማሰብ የማመንጨት አቅም ያለው የአስተሳሰብ ተገዥ ነው ከአስተሳሰብ ነፃ የሆነ ሰው ከሰውነት እየወጣ ማለት ይቻላል፡፡
#ሱባዔና_ሥርዓቱ
እንኳን ለጾመ ፍልሰታ ለማርያም አደረሳችሁ!!!
ሱባዔ በሰዋስው ትርጉሙ ሰባት ማለት ነው፡፡ ሱባዔ በመንፈሳዊ አተረጓጎም አንድ ሰው ከዚህ ቀን እስከዚህ ቀን በጸሎት ከፈጣሪዬ እገናኛለሁ ብሎ የሚያቅደው መንፈሳዊ ዕቅድ ነው፡፡ ሰባት ቁጥር በእስራኤላውያን ዘንድ በሥራም በቃልም የሚገለጥ ፍጹም ቁጥር ነው፡፡ ለምሳሌ፡- ፈጣሬ ዓለማት እግዚአብሔር በሰባተኛው ቀን ሥነ ፍጥረትን ከመፍጠር ማረፉ፣ ለጸሎት የሚተጉ ምእመናን
Write comment (0 Comments)የሰሙነ ሕማማት ዕለታት ስያሜና ትምህርት
ሐሙስ፡- ከስቅለትና ትንሣኤ በፊት ያለው ሐሙስ በቤተክርስቲያን ልዩ ልዩ
ስያሜዎች አሉት፡፡
፩. # ጸሎተ_ሐሙስ_ይባላል ፡- ይህ ስያሜ የተሰጠው የዓለም መድኃኒት ኢየሱስ
ክርስቶስ ፍጹም መሆኑን ለማስረዳትና ለአርአያነት ጠላቶቹ መጥተው እስኪይዙት
ድረስ ሲጸልይ በማደሩ ምክንያት ነው፡፡ /ማቴ ፳፮፥፴፮-፴፯፣ ማር ፲፬፥፴፪፣ ሉቃ
፳፪፥፵-፵፮/
፪. # ሕፅበተ_ሐሙስ_ይባላል ፡- ይህ ስያሜ የተሰጠው
ቤተ ክርስቲያን
-መሠረታዊ የሆነው የቤተ ክርስቲያን ትርጉም ምንድን ነው?
-መገለጫዎቿስ ምን ምን ናቸው?
ቤተ ክርስቲያን ስንል
1.የቅዱሳን መላእክት
2.የቅዱሳን ነፍሳት
3.ሥውራን አበው
4.ተነሳሕያን ምዕመናን
የእነዚህ ሁሉ ኅብረት ናት ያለእነዚህ ኅብረት ግን ቤተ ክርስቲያን የሚባል ነገር የለም!
ቤተ ክርስቲያን የምትገለጥባቸው ጠባያቶቿ አራት ናቸው
ክርስቶስ፡ የኹሉ፡ ጌታ
የዘመናችን፡ መናፍቃን፡ እንደሚያስተምሩት፣ በውኑ፡ ጌታችን፡ ኢየሱስ፡ ክርስቶስ፡ አማላጅ ወይም፡ ማላጅ ነውን?
<<ሎቱ፡ ስብሐት>>፡ ምስጋና፡ ይግባውና፣ ጌታችን፡ ኢየሱስ፡ ክርስቶስ፡ አምላክ፡ ወልደ፡ አምላክ፡ ስለሆነ፣ ተማላጅ፣ ተለማኝ፣ አዳኝ፣ ይቅር፡ ባይ፡ ነው፡ እንጂ፡ ርሱን፡ እንደ፡ ፍጡር፡ አማላጅ፡ ነው፡ ማለት፡ ታላቅ፡ ክህደት፡ ነው።
ክርስቶስ፡ ተማላጅና፡ አዳኝ፡ አምላክ፡ መሆኑን፡ መጽሐፍ፡ ቅዱስ፡ በየምእራፉ፡ ያረጋግጣል። ለመረዳትም፡ ያህል፡ ከብዙ፡ በጥቂቱ፡ ቀጥለን፡ እንመልከት፦
በዚህ ክፍል በተለያዩ አመታት ከአንጋፋው የገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሰንበት ትምህርት ቤት የተመረቁ ወንድምና እህቶች የሚማማሩበት ነው።
አስተዋጾ ለማድረግ የሚፈልግና እግዚአብሔር ጸጋውን የሰጣችሁ ወንድሞች፣ "Create an acount" የሚለውን ሊንክ በመጠቀም መመዝገበና በቀጥታ ጽሁፎችን ማጋራት ተችላላችሁ።
ቀሲስ ሕብረት የሺጥላ፣ በስብከታቸው ከዚህ በታች ያሉትን እና ሌሎች ጥያቄዎችን ያብራራሉ፤ ከታች ያለውን ማስፈንጠሪያ (link ) በመጫን ስብከቱን ያድምጡ።
(ኦሪት ዘፍጥረት ም.22 ቁ. 1.)
ከነዚህ ነገሮች ቦኃላ እግዚአብሔር አብርሃምን ፈተነው። እንዲህም አለው። አብርሃም ሆይ። አብርሃምም፣ እንሆ አለሁ አለ። የምትወደውን አንድ ልጅህን ይሥሀቅን ይዘህ ወደሞርያም ምድር ኺድ እኔም በምነግርህ ባንድ ተራራ ላይ በዚያ ምሥዋዕት አድርገህ ሠዋው አለ። አብርሃምም በማለዳ ተነሥቶ አህያውን ጫነ፣ ሁለቱንም ሎሌዎቹንና ልጁን ይስሐቅን ከርሱ ጋር ወሰደ፣ እንጨትንም ለመሥዋዕት ሰነጠቀ ተነስቶም እግዚአብሔር ወዳለው ቦታ ሄደ። (ኦሪት ዘፍጥረት ም.22 ቁ. 1.)
ከዚህ ኃይለቃል...
ማቴዎስወንጌል ም. 4 ቁ - 1
ከዚያ ወዲያ ኢየሱስ ከዲያብሎስ ይፈተን ዘንድ መንፈስ ወደ ምድረ በዳ ወሰደው፥ 2 አርባ ቀንና አርባ ሌሊትም ከጦመ በኋላ ተራበ። 3 ፈታኝም ቀርቦ። የእግዚአብሔር ልጅ ከሆንህ፥ እነዚህ ድንጋዮች እንጀራ እንዲሆኑ በል አለው። 4 እርሱም መልሶ። ሰው ከእግዚአብሔር አፍ በሚወጣ ቃል ሁሉ እንጂ በእንጀራ ብቻ አይኖርም ተብሎ ተጽፎአል አለው። ማቴዎስወንጌል ም. 4 ቁ - 1
ከዚህ ኃይለቃል በመነሳት ቀሲስ ሕብረት...
"እንሆ የእህትሽ የሰዶም ኀጢአት ይህ ነበረ። ትዕቢት ፣ እንጀራን መጥገብ ፣ መዝለልና ሥራ ምፍታት በርሷና በሴቶች ልጆቿ ነበረ ፣ የችግረኛውንና የድሃውንም እጅ አላጸናችም። " ሕዝቃኤል 16 ቁጥር 42
ቀሲስሕብረትየሺጥላ፣ ከዚህ ኃይለቃል በመነሳት፣በስብከታቸውከዚህበታችያሉትንእናሌሎችጥያቄዎችን...
በመከራ ላሉ የተሰጠ የተስፋ መልእክት።
{youtube}https://youtu.be/ss8oae-j8lQ{/youtube}
{youtube}https://www.youtube.com/watch?v=ss8oae-j8lQ{/youtube}